ክፍት የሥራ ቦታ

የቅጥር ማስታወቂያ

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የጤና ባለሙያተኞች  በዝውውር ለመቅጠር የወጣ ማስታወቂያ

Read more ...

ማስታወቂያ

National Exit Model Examination Schedule

National Exit Model Examination Schedule of Examinees assigned in Wolkite University. Students who need account activation can go to Central Library starting from tomorrow  morning

Read more ...

ማስታወቂያ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣

Read more ...

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...
















 

ዩኒቨርሲቲው የ2016 ዓ.ም የክረምት የችግኝ ተከላ መርሀ ግብሩን በእንደጋኝ ወረዳ በቻ ቀበሌ 1200 (አንድ ሺ ሁለት መቶ) ችግኞችን በመትከል ጀምሯል

በዘንድሮው አመት ለመተከል ከተዘጋጁት 105,000 (አንድ መቶ አምስት ሺህ ) ችግኞች ለምግብነትና ለመድሀኒትነት የሚያገለግሉ አምስት አይነት የሀገር በቀል እንዲሁም ስድስት አይነት የውጭ ዝርያዎች በድምሩ 11 የተለያዩ ዝርያ ያላቸው የዛፍ ችግኞች ተዘጋጅተዋል።

የችግኝ ተከላ መረሀግብሩ ላይ ተገኝተው "የዛፍ ፍይዳው ሰፊ ነው" ያሉት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር ፋሪስ ደሊል ምቹና ጤናማ አካባቢን ለመፍጠር ሁሉም ዜጋ በአረንጓዴ ልማት ዘርፍ የራሱን አሻራ በማኖር ''የምትተክል ሀገር የሚያፀና ትውልድ'' መርህን ለመተግበር የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።

በመጨረሻም ፕሬዝዳንቱ ወረዳው ላደረገው አቀባበል አመስግነው ባለፈው አመት በዚሁ ቀበሌ የተተከሉ ችግኞች እንዲፀድቁ ላደረጉት ድጋፍ፣ ክትትል እና እንክብካቤ ለእንደጋኝ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት እና ለአካባቢው ማህበረሰብ ልባዊ ምስጋና በመቸር ዛሬ የተተከሉትንም በተመሳሳይ ትኩረት በመስጠት እንዲንከባከቡ ከአደራ ጭምር አሳስበዋል።

ዛሬ በተካሄደው የችግኝ ተከላም የዩኒቨርሲቲውን ማኔጅመንት አባላት ጨምሮ መምህራን፣ የአስተዳደር ሰራተኞች፣ የክረምት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ሰጪ ተማሪዎች እና የወረዳው ግብርና ጽ/ቤት ሰራተኞች የተሳተፉ ሲሆን የበጎ ፍቃድ ተማሪዎችም ከችግኝ ተከላው ጎን ለጎን የጉራጌን ማህበረሰብ አኗኗር እንዲሁም ቅን የሆነ የእንግዳ አቀባበልና ባህላዊ የመስተንግዶ ስርዓቱ ከብዙ በጥቂቱ ለማየት ችለዋል።

ለጥበብ እንተጋለን!

We Strive for Wisdom!

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የስራ አመራር ቦርድ መደበኛ ስብሰባውን አካሄደ

Read more ...

Wolkite University Senate, on its meeting held on July 2nd 2024, (Sene 25/2016 E.C.) discussed on the following two agendas

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የ2016 ዓ.ም የክረምት ችግኝ ተከላ መረሀ-ግብር በጉራጌ ዞን እንደጋኝ ወረዳ ጀመረ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ የኢንደስትሪ ተቋማት ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ

Read more ...

በዓለም አቀፍ የትምህርት ተቋም አማካይነት ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሴት ተማሪዎች የአመራርነት ስልጠና መሰጠት ጀመረ

Read more ...

የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ 13ኛ ዓመት አስመልክቶ “ የዓባይ ዘመን ትውልድ “ በሚል ርዕስ የተዘጋጀ የስነ-ጽሁፍ ፕሮግራም በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የማኔጅመንት አባላት የዋቤ የንግድና የማማከር ስራዎች ኢንተርፕራይዝ የፈረዝየ የአቮካዶ እርሻን እና የምርምር ጣቢያ የስራ እንቅስቃሴዎችን ጎበኙ።

Read more ...

በ2016 የትምህርት ዘመን ለማማካሻ ትምህርት (Remedial) ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡት ተማሪዎች በዛሬው ዕለት ወደ ተቋሙ መግባት ጀምረዋል

Read more ...

Public Lecture has been held at Wolkite University

Read more ...

በ2015 ዓ.ም. በመውጫ ፈተና (Exit Exam) ከፍተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ኮሌጆችና የትምህርት ክፍሎች እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ባለድርሻ አካላት እውቅና ተሰጠ

Read more ...

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 230 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2024. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT