ክፍት የሥራ ቦታ

ማስታወቂያ

National Exit Model Examination Schedule

National Exit Model Examination Schedule of Examinees assigned in Wolkite University. Students who need account activation can go to Central Library starting from tomorrow  morning

Read more ...

ማስታወቂያ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣

Read more ...

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...
















 የምክክር መድረኩን ያስጀመሩት በዩኒቨርሲቲው የመማር ማስተማር ጉዳዮች ጽ/ቤት ሃላፊ የሆኑት ረዳት ፕሮፌሰር ካሳሁን አቤ መድረኩ የግብርናን አስፈላጊነት በጥልቅ ያስገነዝባል ብለዋል፡፡ በሃገሪቱ ዛሬ ላይ የሚታየው የበጋ መስኖ እርሻ ስራ ጥሩ ተስፋ እንደሆነ የተናገሩት ረዳት ፕሮፌሰር ካስሁን ሀገራችን ያላትን እምቅ የተፈጥሮ ሃብት ከመጠቀም አንጻር ግን ክፍተቶች እንዳሉ ጠቅሰው ይህንን ለመሙላትም በዘርፉ ያሉ ምሁራን ጥናትና ምርምሮችን በመስራት መፍትሔ ሊያመጡ እና የነገይቱን ኢትዮጵያ ሊገነቡ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡

የግብርና እና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ዲን ረዳት ፕሮፌሰር መቅደስ ደሴ እንደገለጹት የመድረኩ አላማ በሃገር አቀፍ ደረጃ የትኩረት አቅጣጫ ተደርጎ እየተሰራበት ያለው የግብርና ስራ ተገቢውን ትኩረት እንዲያገኝ ግንዛቤ ለመፍጠር ነው ሲሉ ዩኒቨርሲቲው እንደ ሃገር የተጣለበትን ሃላፊነት ለመወጣት ከፍተኛ ጥረት እያደረገ መሆኑን ገልጸዋል ፡፡ ረዳት ፕሮፌሰር መቅደስ አያይዘውም ኮሌጁ የማህበረሰቡን ችግር ለመፍታት በግብርናው ዘርፍ የተለያዩ የምርምር ስራዎችን በመስራት ላይ ሲሆን የተለያዩ የምርምር ውጤቶችንም ለማህበረሰቡ አበርክቷል ብለዋል፡፡

በእለቱም ለውይይቱ መነሻ ሃሳብ እንዲሆን የአየር ንብረት ለውጥን፣ ቴክኖሎጂን እና በአሁን ሰዓት ግብርናው ኢኮኖሚው ላይ ያለውን ተጽእኖ የተመለከቱ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ጽሁፎች በኮሌጁ መምህራን የቀረቡ ሲሆን ሰፊ ምክክርም ተካሂዶባቸዋል፡፡

በዓለም አቀፍ የትምህርት ተቋም አማካይነት ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሴት ተማሪዎች የአመራርነት ስልጠና መሰጠት ጀመረ

Read more ...

የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ 13ኛ ዓመት አስመልክቶ “ የዓባይ ዘመን ትውልድ “ በሚል ርዕስ የተዘጋጀ የስነ-ጽሁፍ ፕሮግራም በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የማኔጅመንት አባላት የዋቤ የንግድና የማማከር ስራዎች ኢንተርፕራይዝ የፈረዝየ የአቮካዶ እርሻን እና የምርምር ጣቢያ የስራ እንቅስቃሴዎችን ጎበኙ።

Read more ...

በ2016 የትምህርት ዘመን ለማማካሻ ትምህርት (Remedial) ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡት ተማሪዎች በዛሬው ዕለት ወደ ተቋሙ መግባት ጀምረዋል

Read more ...

Public Lecture has been held at Wolkite University

Read more ...

በ2015 ዓ.ም. በመውጫ ፈተና (Exit Exam) ከፍተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ኮሌጆችና የትምህርት ክፍሎች እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ባለድርሻ አካላት እውቅና ተሰጠ

Read more ...

“የባህር በር ጥያቄ የፖለቲካ ወይስ የህልውና ጥያቄ ? “ በሚል ርዕስ ላይ ያተኮረ ሴሚናር በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

ዩኒቨርሲቲያችን በአገር አቀፍ ደረጃ በተዘጋጀው የአቪዬሽን ኢኖቬሽን ኤክስፖ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እያከናወነ ያለውን ተስፋ ሰጪ ተግባር ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት የትምህርት ሚኒስቴር የሱፐርቪዢን ቡድን አሳሰበ

Read more ...

Announcement for Test Takers of National Graduate Admission Test (GAT)

Read more ...

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 362 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2024. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT