ክፍት የሥራ ቦታ

ማስታወቂያ

National Exit Model Examination Schedule

National Exit Model Examination Schedule of Examinees assigned in Wolkite University. Students who need account activation can go to Central Library starting from tomorrow  morning

Read more ...

ማስታወቂያ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣

Read more ...

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...
















 

በዩኒቨርስቲው የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅና በዩኒቨርሲቲው ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሚሰጠው ይህ የትምህርት ፕሮግራም 12 የህክምና ዶክተሮችን የተቀበለ ሲሆን በቀዶ ህክምና እና በወሊድና ማህፀን ሕክምና የስፔሻሊቲ ትምህርት ለመስጠት ነው።

የስፔሻላይዝድ ሆስፒታሉ ቺፍ ኤክስከቲቭ ዳይሬክተር ዶክተር አብድረሂም በድሩ በማስጀመሪያ ፕሮግራሙ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልእክት ያስተላለፉ ሲሆን የሚጀምሩት ሁለት ፕሮግራሞች ለተቋሙ ብሎም ለአካባቢው ማህበረሰብ ያለው ጠቀሜታ እጅግ ከፍተኛ ነው ብለዋል።

ሆስፒታሉ ከተጀመረ ሶስት አመት እንዳልሆነው የገለፁት ዶክተር አብድረሒም እስካሁን ድረስም ከ130ሺህ በላይ ሰወች የህክምና ግልጋሎት አግኝተዋል ብለዋል። ይሁን እንጂ ከታካሚዎቹ በተደረገ የዳሰሳ ጥናት በስፋት ከሚስተዋሉ የጤና ችግሮች የማህፀንና ፅንስ እንዲሁም የቀዶ ህክምና በመሆናቸው ይህንን ከግንዛቤ በማስገባት የማህበረሰቡን የህክምና እጦት ለመቅረፍ በቀዶ ህክምና እና በወሊድ እና ማህፀን ሕክምና የስፔሻሊቲ ትምህርት ለመስጠት እና በሆስፒታሉ እንዲያገለግሉ በማሰብ ከጤና ሚኒስቴር 12 ዶክተሮችን ተቀብሏል ብለዋል፡፡ በአሁኑ ሰዓት በሆስፒታሉ በተለያዩ የህክምና ዘርፎች 32 ስፔሻሊስት ዶክተሮች በማገልገል ላይ መሆናቸውንም ዶክተር አብድረሒም ገልጸዋል።

የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ረቢ አሊ ሆስፒታሉ በአራት ዋና ዋና የህክምና ዘርፎች ህዝቡን እያገለገለ ይገኛል በማለት የተለያዩ የህክምና መሳሪያዎችን በማሟላትም የታካሚውን እንግልት ለመቀነስ እየጣረ ነው ያሉት ዶ/ር ረቢ ለዚህም በቅርቡ ወደ ሆስፒታሉ የሚመጣው የሲቲ እስካን ማሽን ተጠቃሽ ነው ብለዋል፡፡ ዶ/ር ረቢ አያይዘውም ዛሬ ወደ ተቋሙ የተቀላቀሉ ሪዚደንቶችም በሚኖራቸው የትምህርት ቆይታ ስኬታማ እንዲሆን አስፈላጊው ሁሉ ዝግጅት መጠናቀቁን ገልጸዋል፡፡

የህክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዲን ረዳት ፕሮፌሰር ተክለሚካኤል ገብሩ በበኩላቸው የስፔሻሊቲ ሰርትፊኬት በቀዶ ህክምና እና የወሊድ እና ማህፀን ሕክምና ፕሮግራሞች መጀመር የዩኒቨርሲቲውን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አዳዲስ የህክምና አገልግሎቶችን ከማስጀመርና የአገልግሎቱ ጥራት ከማሻሻል ባሻገር የህብረተሰቡን የህክምና ፍላጎት በሟሟላት ረገድ ጉልህ ድርሻ እንዳለው ጠቅሰዋል፡፡

በዓለም አቀፍ የትምህርት ተቋም አማካይነት ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሴት ተማሪዎች የአመራርነት ስልጠና መሰጠት ጀመረ

Read more ...

የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ 13ኛ ዓመት አስመልክቶ “ የዓባይ ዘመን ትውልድ “ በሚል ርዕስ የተዘጋጀ የስነ-ጽሁፍ ፕሮግራም በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የማኔጅመንት አባላት የዋቤ የንግድና የማማከር ስራዎች ኢንተርፕራይዝ የፈረዝየ የአቮካዶ እርሻን እና የምርምር ጣቢያ የስራ እንቅስቃሴዎችን ጎበኙ።

Read more ...

በ2016 የትምህርት ዘመን ለማማካሻ ትምህርት (Remedial) ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡት ተማሪዎች በዛሬው ዕለት ወደ ተቋሙ መግባት ጀምረዋል

Read more ...

Public Lecture has been held at Wolkite University

Read more ...

በ2015 ዓ.ም. በመውጫ ፈተና (Exit Exam) ከፍተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ኮሌጆችና የትምህርት ክፍሎች እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ባለድርሻ አካላት እውቅና ተሰጠ

Read more ...

“የባህር በር ጥያቄ የፖለቲካ ወይስ የህልውና ጥያቄ ? “ በሚል ርዕስ ላይ ያተኮረ ሴሚናር በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

ዩኒቨርሲቲያችን በአገር አቀፍ ደረጃ በተዘጋጀው የአቪዬሽን ኢኖቬሽን ኤክስፖ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እያከናወነ ያለውን ተስፋ ሰጪ ተግባር ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት የትምህርት ሚኒስቴር የሱፐርቪዢን ቡድን አሳሰበ

Read more ...

Announcement for Test Takers of National Graduate Admission Test (GAT)

Read more ...

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 595 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2024. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT