ክፍት የሥራ ቦታ

ማስታወቂያ

National Exit Model Examination Schedule

National Exit Model Examination Schedule of Examinees assigned in Wolkite University. Students who need account activation can go to Central Library starting from tomorrow  morning

Read more ...

ማስታወቂያ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣

Read more ...

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...
















 

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፖርት ሳይንስ ትምህርት ክፍል ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር ለስፖርት ሳይንስ ተማሪዎች እና ከዞኑ ለተውጣጡ የስፖርት ባለሞያዎች የአንደኛ ደረጃ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀምሯል::

የስልጠና መድረኩን በንግግር የከፈቱት የዩኒቨርሲቲው የመማር ማስተማር ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንት ዶክተር ሃብቴ ዱላ እንደገለጹት ዩኒቨርሲቲው ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ በተግባራዊ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲዎች ምድብ ውስጥ መካተቱን ጠቅሰው የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎችም በሰለጠኑበት የትምህርት መስክ ተግባራዊ እውቀት ይዘው እንዲወጡ በሚያደርገው ጥረት የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ድጋፍና ትብብር እንደሚጠይቅ ገልጸዋል፡፡

ምክትል ፕሬዝዳንቱ አክለውም የዚህ የተግባር ስልጠናም ዓላማ ተማሪዎች በንድፈ ሃሳብ የተማሩትን በተግባር እየቀየሩ ውጤታማ በመሆን በስራው አለም ተወዳዳሪ የሚሆኑበትን እንዲሁም የዞኑ ስፖርት ባለሞያዎች ተግባራዊ የሆኑ ሳይንሳዊ ስልጠናዎች በመታገዝ የዞኑን ስፖርት የሚያሳድጉበት በመሆኑ አስፈላጊነቱ የጎላ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ ሰልጣኞችም ስልጠናውን በአትኩሮት በመከታተል ተገቢውን እውቀት እንዲገበዩ ዶክተር ሃብቴ አሳስበዋል፡፡

የጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ምክትል ሃላፊ አቶ አደም ሽኩር በበኩላቸው በዞኑ በቅርጫት ኳስ፣ የእጅ ኳስ እና በአትሌቲክሱ ዘርፍ ጉድለት የሚታይባቸው በመሆኑ ስልጠናው ክፍተቶችን በመሙላት የሰው ሃይል ለማሳደግ እንዲሁም ተተኪ ስፖርተኞችን ለማፍራት ጉልህ ሚና እንደሚኖረው ተናግረዋል፡፡

በዩኒቨርሲቲው የስፖርት ሳይንስ ትምህርት ክፍል ሃላፊ የሆኑት ዶክተር አብድላዚዝ ሙሰማ ዩኒቨርሲቲው ከዞኑ ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በትብብር እየሰራቸው ያሉትን ስራዎች እንዲሁም ተቋሙ ያደረጋቸው ድጋፎች ላይ ሰፋ ያለ ገለጻ አድርገዋል፡፡

ስልጠናው የንድፈ-ሃሳብ እና የተግባር ሲሆን ለተከታታይ 13 ቀናት እንደሚቆይ ለማወቅ ተችሏል፡፡

በዓለም አቀፍ የትምህርት ተቋም አማካይነት ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሴት ተማሪዎች የአመራርነት ስልጠና መሰጠት ጀመረ

Read more ...

የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ 13ኛ ዓመት አስመልክቶ “ የዓባይ ዘመን ትውልድ “ በሚል ርዕስ የተዘጋጀ የስነ-ጽሁፍ ፕሮግራም በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የማኔጅመንት አባላት የዋቤ የንግድና የማማከር ስራዎች ኢንተርፕራይዝ የፈረዝየ የአቮካዶ እርሻን እና የምርምር ጣቢያ የስራ እንቅስቃሴዎችን ጎበኙ።

Read more ...

በ2016 የትምህርት ዘመን ለማማካሻ ትምህርት (Remedial) ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡት ተማሪዎች በዛሬው ዕለት ወደ ተቋሙ መግባት ጀምረዋል

Read more ...

Public Lecture has been held at Wolkite University

Read more ...

በ2015 ዓ.ም. በመውጫ ፈተና (Exit Exam) ከፍተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ኮሌጆችና የትምህርት ክፍሎች እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ባለድርሻ አካላት እውቅና ተሰጠ

Read more ...

“የባህር በር ጥያቄ የፖለቲካ ወይስ የህልውና ጥያቄ ? “ በሚል ርዕስ ላይ ያተኮረ ሴሚናር በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

ዩኒቨርሲቲያችን በአገር አቀፍ ደረጃ በተዘጋጀው የአቪዬሽን ኢኖቬሽን ኤክስፖ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እያከናወነ ያለውን ተስፋ ሰጪ ተግባር ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት የትምህርት ሚኒስቴር የሱፐርቪዢን ቡድን አሳሰበ

Read more ...

Announcement for Test Takers of National Graduate Admission Test (GAT)

Read more ...

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 618 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2024. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT